የአድማጮች መድረክ ነው። | Deutsche Welle

ይኸው ሳምንታዊ ዝግጅት አድማጮችን የሚልኩዋቸውን ጥያቄዎች፣ ግጥሞች እና አስተያየቶችን የሚያስተናግድ መድረክ ነው።

https://www.dw.com?maca=amh-podcast_amh_hoererpost-13595-xml-mrss

Eine durchschnittliche Folge dieses Podcasts dauert 15m. Bisher sind 420 Folge(n) erschienen. Dies ist ein wöchentlich erscheinender Podcast.

Gesamtlänge aller Episoden: 5 days 13 hours 31 minutes

subscribe
share






የመጋቢት 14 ቀን 2016 ዓ/ም የአድማጮች ማህደር ዝግጅት


መልዕክት ካላችሁ amharic@dw.com የኢሜል አድራሻችን ነው። መልዕክት መቀበያ ስልክ ቁጥራችን +49228429164995 ነው። በፌስ ቡክ ሜሴንጀር ወይም ቴሌግራም ላይ @dwamharicbot ብላችሁ ብትፈልጉን ታገኙናላችሁ።


share








   14m
 
 

የአድማጮች ማህደር የመጋቢት 7 ቀን 2016 ዓ ም ስርጭት


መልዕክት ካላችሁ amharic@dw.com የኢሜል አድራሻችን ነው። መልዕክት መቀበያ ስልክ ቁጥራችን +49228429164995 ነው። በፌስ ቡክ ሜሴንጀር ወይም ቴሌግራም ላይ @dwamharicbot ብላችሁ ብትፈልጉን ታገኙናላችሁ።


share








   14m
 
 

የአድማጮች ማህደር የየካቲት 30 ቀን 2016 ዓ ም ስርጭት


መልዕክት ካላችሁ amharic@dw.com የኢሜል አድራሻችን ነው። መልዕክት መቀበያ ስልክ ቁጥራችን +49228429164995 ነው። በፌስ ቡክ ሜሴንጀር ወይም ቴሌግራም ላይ @dwamharicbot ብላችሁ ብትፈልጉን ታገኙናላችሁ።


share








   14m
 
 

የአድማጮች ማህደር የየካቲት 23 ቀን 2016 ዓ ም ስርጭት


ፈጡማ ካሳው «ትንሽ ልበል እስኪ ሀዘኑ ቢወጣልኝ» ሲሉ ጥቁር አሚን ከ ደሴ «በሞት ማላገጡ» የሚል ስንኝ አላቸው። ዝክረ ሐረር ክፍል ሁለት በመቶ አለቃ ውቤ ታሪኩ በዛሬው ክፍለ ጊዜ ይጠብቃችኋል። ሌሎቻችሁም መልዕክት ካላችሁ amharic@dw.com የኢሜል አድራሻችን ነው። መልዕክት መቀበያ ስልክ ቁጥራችን +49228429164995 ነው። በፌስ ቡክ ሜሴንጀር ወይም ቴሌግራም ላይ @dwamharicbot ብላችሁ ብትፈልጉን ታገኙናላችሁ።


share








   14m
 
 

የአድማጮች ማህደር የየካቲት 9 ቀን 2016 ዓ ም ስርጭት


ኡም ፈራሀን ሸምስ «ፍትህ ለሀገሬ ወጣት» ይላሉ። ባህረ አድሓኖም እንዴት መኪናቸውን እንደተዘረፉ ገልፀውልናል። ጥቁር አሚን እግር ኳስ ላይ አስተያየት አላቸው። ፋሲል የራዲዮ ትውስታ አላቸው። ሌሎቻችሁም መልዕክት ካላችሁ amharic@dw.com የኢሜል አድራሻችን ነው። መልዕክት መቀበያ ስልክ ቁጥራችን +49228429164995 ነው። በፌስ ቡክ ሜሴንጀር ወይም ቴሌግራም ላይ @dwamharicbot ብላችሁ ብትፈልጉን ታገኙናላችሁ።


share








 February 17, 2024  13m
 
 

የአድማጮች ማህደር የየካቲት 2 ቀን 2016 ዓ ም ስርጭት


መልዕክት ካላችሁ amharic@dw.com የኢሜል አድራሻችን ነው። መልዕክት መቀበያ ስልክ ቁጥራችን +49228429164995 ነው። በፌስ ቡክ ሜሴንጀር ወይም ቴሌግራም ላይ @dwamharicbot ብላችሁ ብትፈልጉን ታገኙናላችሁ።


share








 February 10, 2024  15m
 
 

የአድማጮች ማህደር ጥር 25 ቀን 2016 ዓ ም ስርጭት


መልኬ ገባያዉ ከአሶሳ አሁን በኛ ጊዜ . . ሲሉ ጥቁር አሚን ከ ደሴ ይነጋ ይሆን ወይ ይላሉ። ሀበሻዊ ከሱዳን« የእርስ በርስ ጦርነት አድማሱን እያሰፋ በመሆኑ እኛ ኢትዮጲያዊያን የችግሩ ሰለባ ሆነናል። ሲሉ የርዳታ ጥሪ ያቀርባሉ። እናንተም መልዕክት ካላችሁ amharic@dw.com የኢሜል አድራሻችን ነው። መልዕክት መቀበያ ስልክ ቁጥራችን ደግሞ በ +49-228-429-164995 ነው። በፌስ ቡክ ሜሴንጀር ወይም ቴሌግራም ላይ @dwamharicbot ብላችሁ ብትፈልጉንም ታገኙናላችሁ።


share








 February 3, 2024  13m
 
 

የአድማጮች ማህደር ጥር 18 ቀን 2016 ዓ ም ስርጭት


ጀማል ከበደ ከሳውዲ አረቢያ ጅዳ እስርቤት ድምፅ ሁኑን ይላሉ። ጥቁር አሚን ከ ደሴ ለሁለት የዝግጅታችን ተከታታይ እና ተሳታፊዎች ግጥም ገጥመዋል። «ቅድማያ ለሰው ልጆች የመኖር ሕልውና» የሚሉት ደግሞ መቶ አለቃ ውቤ ታሪኩ ናቸው።


share








 January 27, 2024  12m
 
 

የአድማጮች ማህደር ጥር 11 ቀን 2016 ዓ ም ስርጭት


እንደ መስቀል እና ጥምቀት ያሉ በአደባባይ የሚከበሩ በዓላትን ለምን ፋሲል እንደሚወዱ በዛሬው ዝግጅታችን ገልፀውልናል። "ሐበሻ ተፈጥሮ ሰው ሆኖ ከመኖር ምነው ችግኝ ሆኜ አውሮፓ ብፈጠር" የሚሉት ደግሞ የደሴው ጥቁር አሚን ናቸው። መቶ አለቃ ውቤ ከሀረር የእሳቸው ጊዜ ትውልድ ምን ያህል ለባህር በር መጠበቅ ይጨነቅ እንደነበር ይዘረዝራሉ።


share








 January 20, 2024  12m
 
 
share








 January 13, 2024  14m