የአድማጮች መድረክ ነው። | Deutsche Welle

ይኸው ሳምንታዊ ዝግጅት አድማጮችን የሚልኩዋቸውን ጥያቄዎች፣ ግጥሞች እና አስተያየቶችን የሚያስተናግድ መድረክ ነው።

https://www.dw.com?maca=amh-podcast_amh_hoererpost-13595-xml-mrss

Eine durchschnittliche Folge dieses Podcasts dauert 15m. Bisher sind 423 Folge(n) erschienen. Jede Woche gibt es eine neue Folge dieses Podcasts.

Gesamtlänge aller Episoden: 5 days 14 hours 15 minutes

subscribe
share






የአድማጮች ማህደር ጥር 18 ቀን 2016 ዓ ም ስርጭት


ጀማል ከበደ ከሳውዲ አረቢያ ጅዳ እስርቤት ድምፅ ሁኑን ይላሉ። ጥቁር አሚን ከ ደሴ ለሁለት የዝግጅታችን ተከታታይ እና ተሳታፊዎች ግጥም ገጥመዋል። «ቅድማያ ለሰው ልጆች የመኖር ሕልውና» የሚሉት ደግሞ መቶ አለቃ ውቤ ታሪኩ ናቸው።


share








 January 27, 2024  12m
 
 

የአድማጮች ማህደር ጥር 11 ቀን 2016 ዓ ም ስርጭት


እንደ መስቀል እና ጥምቀት ያሉ በአደባባይ የሚከበሩ በዓላትን ለምን ፋሲል እንደሚወዱ በዛሬው ዝግጅታችን ገልፀውልናል። "ሐበሻ ተፈጥሮ ሰው ሆኖ ከመኖር ምነው ችግኝ ሆኜ አውሮፓ ብፈጠር" የሚሉት ደግሞ የደሴው ጥቁር አሚን ናቸው። መቶ አለቃ ውቤ ከሀረር የእሳቸው ጊዜ ትውልድ ምን ያህል ለባህር በር መጠበቅ ይጨነቅ እንደነበር ይዘረዝራሉ።


share








 January 20, 2024  12m
 
 
share








 January 13, 2024  14m
 
 
share








 January 6, 2024  15m
 
 

የታህሳስ 13 ቀን 2016 ዓ ም የአድማጮች ማህደር ስርጭት


መልኬ ገባያዉ ከአሶሳ የፃፉት መልዕክት ርዕስ ሕልም እልም ይላሉ። ምን አልመው ይሆን? መቶ አለቃ ውቤ ከሀረር «በአገራችን ለደረሰው ሁለንታናዊ ቀውስ የኃይል አማራጭ ብቸኛው አማራጭ አይደለም» ይላሉ። አድማጮች የመልዕክት መቀበያ ስልክ ቁጥራችን +49-228-429-164995 ነው። ልትፅፉልን ከፈለጋችሁ አድራሻችን Deutsche Welle Amharic Service 53110 Bonn Germany ። የኢሜል አድራሻችን amharic@dw.com ነው። በፌስ ቡክ ሜሴንጀር ወይም በቴሌግራም ላይ @dwamharicbot ብላችሁ ልትፅፉልን ወይም የድምፅ መልዕክት ልትልኩልን ትችላላችሁ።


share








 December 23, 2023  15m
 
 
share








 December 16, 2023  15m
 
 
share








 December 9, 2023  15m
 
 
share








 December 2, 2023  15m
 
 
share








 November 25, 2023  15m
 
 
share








 November 18, 2023  15m