ስፖርት | Deutsche Welle

ት እንቅስቃሴ የሚታይበት ዝግጅት ነው።

https://www.dw.com?maca=amh-podcast_amh_sportmagazin-13629-xml-mrss

subscribe
share






የጥር 13 ቀን፣ 2016 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


በአይቮሪኮስት አስተናጋጅነት የሚከናወነው የአፍሪቃ እግር ኳስ ዋንጫ ግጥሚያዎች ያልተጠበቁ ውጤቶችን እያስተናገደ 3ኛ ዙር ላይ ደርሷል ። በቡንደስሊጋው ባዬርን ሙይንሽን ሽንፈት ሲገጥመው በፕሬሚየር ሊጉ ደግሞ ሊቨርፑል በአስተማማኝ መልኩ ድል አድርጓል ። ኢትዮጵያውያን በአትሌቲክስ ድል ተቀዳጅተዋል ።


fyyd: Podcast Search Engine
share








 January 22, 2024  9m