ስፖርት | Deutsche Welle

ት እንቅስቃሴ የሚታይበት ዝግጅት ነው።

https://www.dw.com?maca=amh-podcast_amh_sportmagazin-13629-xml-mrss

subscribe
share






የጥር 20 ቀን፣ 2016 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


በአፍሪቃ እግር ኳስ ዋንጫ የጥሎ ማለፍ ግጥሚያዎች አስደማሚ በሆነ መልኩ ቀጥለዋል ። በ10 ተጨዋቾች የተወሰነው የኤኳቶሪያል ጊኒ በመጨረሻዎቹ ሰከንዶች ለጊኒ እጅ መስጠቱ ብዙዎችን አስቆጭቷል ። ግብጽ በኮንጎ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ተሸኝታለች ። ውድድሮቹ ቀጥለዋል ።


fyyd: Podcast Search Engine
share








 January 29, 2024  9m