ስፖርት | Deutsche Welle

ት እንቅስቃሴ የሚታይበት ዝግጅት ነው።

https://www.dw.com?maca=amh-podcast_amh_sportmagazin-13629-xml-mrss

subscribe
share






የካቲት 11 ቀን፣ 2016 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


በእንግሊዝ ፕሬሚየር ሊግ ሊቨርፑልና አርሰናል ተፋጠዋል ። ማንቸስተር ሲቲተስተካካይ ጨዋታውን ድል አድርጎ ሊቨርፑልን መጣሁልህ ሊለው ጓግቷል ። በጀርመን ቡንደስሊጋ የባዬር ሙይንሽን ሽንፈት ደጋፊዎቹን አስደንግጧል ። የሻምፒዮንስ ሊግ፤ የአውሮጳ ሊግና ኮንፈረስ ሊግ ግጥሚያዎች በቀጣይ ቀናት ይከናወናሉ ። ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ተቀዳጅተዋል ።


fyyd: Podcast Search Engine
share








 February 19, 2024  9m