podcast's link to fyyd.de
podcast's link to fyyd.de (short)
redirect to podcast's page (short)
Embed code for the latest episode (iframe)
የእንግሊዝ ፕሬሚየር ሊግ ዋንጫን ለማንሳት አሁን አሰልጣኝ ሜኬል አርቴታ፤ ዬርገን ክሎፕ እና ፔፕ ጓርዲዮላ ተፋጠዋል ። በመላው አፍሪቃ ጨዋታዎች ውድድር የአስተናጋጇ ሀገር ጋና ጥቋቁር ልዕልታት ሊሲዎችን አሸንፈዋል ። ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ደጊቱ አዝመራው በዙርኪክ ማራቶን ድል ተቀዳጅታለች ። የሻምፒዮንስ ሊግ ፍልሚያ እና ረቡዕ ይኖራል ።
episode's link to fyyd.de
episode's link to fyyd.de (short)
redirect to episode's page (short)
Embed code (iframe)
Embed code (javascript)
fyydify! link