ስፖርት | Deutsche Welle

ት እንቅስቃሴ የሚታይበት ዝግጅት ነው።

https://www.dw.com?maca=amh-podcast_amh_sportmagazin-13629-xml-mrss

subscribe
share






የመጋቢት 23 ቀን 2016 የስፖርት መሰናዶ


በሰርቢያ ዋና ከተማ ቤልግሬድ በተካሔደው የዓለም ሀገር አቋራጭ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ በመያዝ አጠናቃለች። የቀደሞው የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ግዛው ተክለማርያም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። የዛሬው የስፖርት መሠናዶ ይኸን ጨምሮ በሣምንቱ መጨረሻ የተካሔዱ የእግር ኳስ እና የሜዳ ቴኒስ ጨዋታዎችን ይዳስሳል።


fyyd: Podcast Search Engine
share








   8m