ስፖርት | Deutsche Welle

ት እንቅስቃሴ የሚታይበት ዝግጅት ነው።

https://www.dw.com?maca=amh-podcast_amh_sportmagazin-13629-xml-mrss

subscribe
share






የመጋቢት 30 ቀን፣ 2016 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ትናንት በፈረንሳይ ፓሪስ ማራቶን በወንድም በሴትም ድል ተቀዳጅተዋል ። ከወሳኙ ድል በኋላ አትሌቶቹን አነጋግረናል ። በአውሮጳ ሻምፒዮንስ ሊግ የሩብ ፍጻሜ ፍልሚያዎች ነገና ከነገ በስትያ ይከናወናሉ ። በእንግሊዝ ፕሬሚየር ሊግ ሊቨርፑል በተከላካይ ብርቱ ስህተት ድሉን አሳልፎ ሰጥቷል ። ባየር ሙይንሽንን ዘንድሮ ምን ነካው?


fyyd: Podcast Search Engine
share








   10m