Gesamtlänge aller Episoden: 1 day 19 hours 51 minutes
"በመንግሥት ኢትዮጵያ ማምረት ያለባትን ከ17 ስከ 20 ሚሊዮን ኩንታል ስንዴ አፋር እና ሶማሌ ክልልን በመሳሰሉ ሞቃታማ የአየር ጠባይ ባላቸው አካባቢዎች በማምረት የአገሪቱን ፍላጎት ለማሟላት እየተሰራ ነው"የሚሉት የፖሊሲ ጥናት እና የቴክኖሎጂ ሽግግር አስተባባሪ አቶ ካሌብ ቀለሙ የታቀደውን ለማሳካት ግን በርካታ ሥራዎች መኖራቸውን አይሸሽጉም።