መልኬ ገባያዉ ከአሶሳ አሁን በኛ ጊዜ . . ሲሉ ጥቁር አሚን ከ ደሴ ይነጋ ይሆን ወይ ይላሉ። ሀበሻዊ ከሱዳን« የእርስ በርስ ጦርነት አድማሱን እያሰፋ በመሆኑ እኛ ኢትዮጲያዊያን የችግሩ ሰለባ ሆነናል። ሲሉ የርዳታ ጥሪ ያቀርባሉ። እናንተም መልዕክት ካላችሁ amharic@dw.com የኢሜል አድራሻችን ነው። መልዕክት መቀበያ ስልክ ቁጥራችን ደግሞ በ +49-228-429-164995 ነው። በፌስ ቡክ ሜሴንጀር ወይም ቴሌግራም ላይ @dwamharicbot ብላችሁ ብትፈልጉንም ታገኙናላችሁ።