ኡም ፈራሀን ሸምስ «ፍትህ ለሀገሬ ወጣት» ይላሉ። ባህረ አድሓኖም እንዴት መኪናቸውን እንደተዘረፉ ገልፀውልናል። ጥቁር አሚን እግር ኳስ ላይ አስተያየት አላቸው። ፋሲል የራዲዮ ትውስታ አላቸው። ሌሎቻችሁም መልዕክት ካላችሁ amharic@dw.com የኢሜል አድራሻችን ነው። መልዕክት መቀበያ ስልክ ቁጥራችን +49228429164995 ነው። በፌስ ቡክ ሜሴንጀር ወይም ቴሌግራም ላይ @dwamharicbot ብላችሁ ብትፈልጉን ታገኙናላችሁ።