ፈጡማ ካሳው «ትንሽ ልበል እስኪ ሀዘኑ ቢወጣልኝ» ሲሉ ጥቁር አሚን ከ ደሴ «በሞት ማላገጡ» የሚል ስንኝ አላቸው። ዝክረ ሐረር ክፍል ሁለት በመቶ አለቃ ውቤ ታሪኩ በዛሬው ክፍለ ጊዜ ይጠብቃችኋል። ሌሎቻችሁም መልዕክት ካላችሁ amharic@dw.com የኢሜል አድራሻችን ነው። መልዕክት መቀበያ ስልክ ቁጥራችን +49228429164995 ነው። በፌስ ቡክ ሜሴንጀር ወይም ቴሌግራም ላይ @dwamharicbot ብላችሁ ብትፈልጉን ታገኙናላችሁ።